አዲሱ የኤርትራ ሶማሊያ ግንኙነት
ሰኞ፣ ሐምሌ 23 2010![Bildkombo l Somalischer Präsident Mohamed Abdullahi Mohamed und Eritreische Präsident Isaias Afwerki](https://static.dw.com/image/44865764_800.webp)
ማስታወቂያ
ሁለቱ ሀገሮች ለ15 ዓመታት ያህል ተቋርጦ የቆየውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውንም እንደገና እንደሚጀምሩ እና በቅርቡም ኢምባሲዎቻቸውን በሞቃዲሾ እና አሥመራ እንደሚከፍቱ የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስቴር ድረ ገጹ ላይ ይፋ ባደረገው የስምምነቱ ሰነድ ላይ ተገልጧል፡፡ ከዚህም ሌላ ሶማሊያ የተመድ በኤርትራ ላይ የጣለውን ማዕቀብ እንዲያነሳም ጠይቃለች።
ቻላቸው ታደሰ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ