1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 አዲስ አበባ  በግድያ ማግስት

እሑድ፣ ሰኔ 16 2011

የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ ፖለቲከኞችና የመንግስት ባለስልጣናትም የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ የተባለዉ ሴራና የባለስልጣናትን ግድያ ሲያወግዙ፣ ምክንያቱን ሲጠይቁ፣ መላምቶችንም እያነሱ ሲጥሉ ነዉ የዋሉት

Äthiopien Addis Abeba Motorräder aus Stadt verbannt
ምስል DW/Solomon Musche

መፈንቅለ መንግሥት፣ግድያና የአዲስ አበባ ዉሎ

This browser does not support the audio element.

ባሕር ዳርና አዲስ አበባ ዉስጥ በባለስልጣናት ላይ ትናንት የተፈፀመዉ ጥቃትና ግድያ ዛሬ የአብዛኛዉ ኢትዮጵያዊ ትልቅ ርዕሥ ሆኖ ነዉ የዋለዉ።የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ ፖለቲከኞችና የመንግስት ባለስልጣናትም የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ የተባለዉ ሴራና የባለስልጣናትን ግድያ ሲያወግዙ፣ ምክንያቱን ሲጠይቁ፣ መላምቶችንም እያነሱ ሲጥሉ ነዉ የዋሉት።የኢንተርኔት አገልግሎት  ከትናንት ማታ ጀምሮ በመቋረጡ በማሕበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የሚሰራጩ ዘገቦችን መከታታል አልተቻለም።

 ሰለሞን ሙጬ 

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW