1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ማዕረግ ሰጠ

ረቡዕ፣ ጥር 29 2011

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባለፈዉ ሳምንት ማብቂያ ለስድስት የዩኒቨርስቲዉ መምሕራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል። ማዕረጉ ከተሰጣቸዉ ምሁራን የተወሰኑት ሊሰጣቸዉ አይገባም ነበር የሚል ትችትና ወቀሳ እየተሰማ ነዉ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝደንት ፕሮፌሰር ጣሰዉ ወልደሐና ግን ትችቱን መልሰዉ ነቅፈዉታል። 

Äthiopien Universität Adis Ababa
ምስል picture alliance/robertharding/M. Runkel

የማዕረጉ አሰጣጥትችት ገጥሞታል

This browser does not support the audio element.


አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባለፈዉ ሳምንት ማብቂያ ለስድስት የዩኒቨርስቲዉ መምሕራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።ማዕረጉ ከተሰጣቸዉ ምሁራን የተወሰኑት ሊሰጣቸዉ አይገባም ነበር የሚል ትችትና ወቀሳ እየተሰማ ነዉ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝደንት ፕሮፌሰር ጣሰዉ ወልደሐና ግን ትችቱን መልሰዉ ነቅፈዉታል። 

 

ሰለሞን ሙጬ

ነጋሽ መሐመድ 

ኂሩት መለሰ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW