1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ ባለ «ራዕዩ» ንጉሥ

01:50

This browser does not support the video element.

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 8 2010

እንደ አዉሮጳ አቆጣጣር በ1923 ዓ/ም ኢትዮጵያ የልግ ኦፍ ነሸን በመቀላቀል ከአፍርቃ የመጀመሪያ አገር ሆናለች። ይህ እውን የሆነው አህጉሪቱ በአውሮፓ ቅኝ አገዛዝ ስር ትገን በነበረበት እና ግንኙነቶችም እኩል ባልነበረበት ወቅት ነው። ኢትዮጵያ ሊግ ኦፍ ነሸንን መቀላቀሏ ለወጣቱ ራስ ተፈሪ መኮንን ፣ በኋላ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተብለው ለሚታወቁት መሪ አስገራሚ እና ስኬታማ ክስተት ነበር። ይህ ነው የእሳቸዉ ታሪክ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW