1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፋር የተገደሉት ጀርመናዊ ጉዳይ 

ሐሙስ፣ ኅዳር 28 2010

በአፋር ክልል ወደ ሚገኘው አርታአሌ ለጉብኝት ሄደው በታጣቂዎች የተገደሉት ጀርመናዊ አስከሬን መቀሌ ከተማ በሚገኘው አይደር ፌደራል ሆስፒታል ምርመራ እየተደረገለት መሆኑ ተገለፀ።

Äthiopien Überfall auf Touristengruppe Erta Ale Vulkan
ምስል picture-alliance/dpa

አፋር የተገደሉት ጀርመናዊ ጉዳይ

This browser does not support the audio element.

ጀርመናዊው አገር ጎብኚ ማንነታቸው ባልታወቀ ታጣቂዎች ሲገደሉ አብረዋቸው የነበሩት ኢትዮጵያ አስጎብኚያቸው ደግሞ ቆስለዋል። የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጥቃት አድራሾቹ ማንነት እየተጣራ መሆኑን ለዶቼቬለ ተናግረዋል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከሰመራ ዝርዝሩን ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW