1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃና በማሊ የተካሄደው ጸረ የቡድን ስምንት ጉባዔ

ሐሙስ፣ ሐምሌ 3 2000

የጃፓኑ የሶስት ቀናት የቡድን ስምንት ዓቢይ ጉባዔ ተጠናቆዋል፤ በዚሁ ጊዜም በማሊ የድሆቹ ዓቢይ ጉባዔ

ተቃውሞ በቡድን ስምንት ጉባዔ አንጻር
ተቃውሞ በቡድን ስምንት ጉባዔ አንጻርምስል AP

የሚል መጠሪያ የያዘው ጸረ ቡድን ስምንት ጉባዔ ተካሂዶዋል። በዚችው ምዕራብ አፍሪቃዊቱ ሀገር በተካሄደው ጉባዔ ላይ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ የአጽናፋዊው የንግድ ትስስር ተቃዋሚዎች ተገኝተው ነበር።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW