1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃ በዓለም አቀፍ ጋዜጦች እይታ

ቅዳሜ፣ ሚያዝያ 25 2000

፩) የአውሮጳ ኅብረት የግብርና ፖሊሲ በአፍሪቃ ገበሬዎች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አሳርፎዋል። ፪) የደቡብ አፍሪቃ የወደብ ሠራተኝ ለዚምባብዌ መንግስት የጦር መሳሪያ የጫነች አንድ የቻይና መርከብን አናራግፍም ባሉበት ድርጊታቸው ከዚምባብዌ ሕዝብ ጋር ያላቸውን ትብብርና ድጋፍ አሳይተዋል።

የመንግስት ለውጥ ፈላጊው የዚምባብዌ ሕዝብ
የመንግስት ለውጥ ፈላጊው የዚምባብዌ ሕዝብምስል AP
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW