አፍሪቃ በዓለም አቀፍ ጋዜጦች እይታ25 ሚያዝያ 2000ቅዳሜ፣ ሚያዝያ 25 2000፩) የአውሮጳ ኅብረት የግብርና ፖሊሲ በአፍሪቃ ገበሬዎች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አሳርፎዋል። ፪) የደቡብ አፍሪቃ የወደብ ሠራተኝ ለዚምባብዌ መንግስት የጦር መሳሪያ የጫነች አንድ የቻይና መርከብን አናራግፍም ባሉበት ድርጊታቸው ከዚምባብዌ ሕዝብ ጋር ያላቸውን ትብብርና ድጋፍ አሳይተዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየመንግስት ለውጥ ፈላጊው የዚምባብዌ ሕዝብምስል APማስታወቂያ