አፍሪቃ ነክ ጉዳዮች በምዕራቡ ዓለም ጋዜጦች19 መጋቢት 2001ቅዳሜ፣ መጋቢት 19 2001የምዕራቡ ዓለም ጋዜጦች ሰሞኑን የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ዑመር ሐሰን አልበሽር ላይ ትኩረት አድርገው ቆይተዋል። ሌሎች አፍሪቃ ነክ ጉዳዮችንም ዳሰዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግጋዜጦች ምን አሉ?ምስል picture-alliance / akg-imagesማስታወቂያዓለምን እያነጋገሩ ያሉት የሱዳኑ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሌሎች አፍሪቃ ነክ ጉዳዮች በምዕራቡ ዓለም ጋዜጦች በምን መልኩ ታዩ? የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ሀይለሚካኤል ጋዜጦችን አገላብጦ የሚለን ይኖረዋል። ይልማ ሀይለሚካኤል ማንተጋፍቶት ስለሺ