አፍሪቃ እና የቡድን ስምንት ውሳኔ6 ሰኔ 1997ሰኞ፣ ሰኔ 6 1997የሰባቱ ዓበይት ምዕራባውያን መንግሥታትና ሩስያ የገንዘብ ሚንስትሮች ለአንዳንድ በመልማት ላይ ላሉ ሀገሮች የዕዳ ስረዛ ለማድረግ የተደረሰውን ውሳኔ ታሪካዊና ትልቅ ርምጃ ሲሉ አወድሰውታል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየብሪታንያ ጠቅላይ ሚንስትር ለአፍሪቃ የዕዳ ስረዛ እንዲደረግ በለንደን ሲጠይቁምስል APማስታወቂያ