1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃ እና የዕዳው ስረዛ ሀሳብ

ቅዳሜ፣ ሰኔ 4 1997

ብሪታንያና ዩኤስ አሜሪካ ብዙ የአፍሪቃ ሀገሮች የተሸከሙት ግዙፍ የውጭ ዕዳ የሚሰረዝበትን ሀሳብ አቅርበዋል።

ሁለቱ ሀገሮችም ለአህጉሩ ተጨማሪ የሰብዓዊ ርዳታ የሚቀርብበት አንድ ፕሮዤ ለማውጣት በጋራ በመሥራት ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል። በአፍሪቃ፡ በተለይም ከሰሀራ በስተደቡብ ባሉት አፍሪቃውያት ሀገሮች የተስፋፋውን የድህነት ሁኔታን ለመቀነስ በምላሹ አፍሪቃውያቱ ሀገሮች የበኩላቸውን ጥረት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW