አፍሪቃ እና የዕዳው ስረዛ ሀሳብ4 ሰኔ 1997ቅዳሜ፣ ሰኔ 4 1997ብሪታንያና ዩኤስ አሜሪካ ብዙ የአፍሪቃ ሀገሮች የተሸከሙት ግዙፍ የውጭ ዕዳ የሚሰረዝበትን ሀሳብ አቅርበዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያሁለቱ ሀገሮችም ለአህጉሩ ተጨማሪ የሰብዓዊ ርዳታ የሚቀርብበት አንድ ፕሮዤ ለማውጣት በጋራ በመሥራት ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል። በአፍሪቃ፡ በተለይም ከሰሀራ በስተደቡብ ባሉት አፍሪቃውያት ሀገሮች የተስፋፋውን የድህነት ሁኔታን ለመቀነስ በምላሹ አፍሪቃውያቱ ሀገሮች የበኩላቸውን ጥረት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።