«አተት» እና የመከላከያው ዘዴ12 ነሐሴ 2008ሐሙስ፣ ነሐሴ 12 2008አጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት፣ በምህፃሩ «አ ተ ት» ባንዳንድ የሀገሪቱ ክልሎች እያደረሰ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ ሲትረስ የተባለው የግል ኩባንያ ሁለት ሚልዮን አኳ ታብስ የተባለ የውኃ ማከሚያ ማከፋፈሉን አስታወቀ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/Y. G. Egziabhareማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. የኩባንያው አመራር፣ የኢትዮጵያ ፌዴራል ጤና ጥበቃ ሚንስቴር እና የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ተወካዮች ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ሕዝቡ ውኃን በማከም ራሱን እንዲንከባከብ አሳስበዋል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ