1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢራንና የእስራኤል ስጋት

ሐሙስ፣ ጥር 12 2008

ኢራን አዘናግታ በ 10 ና 15 ዓመታት ጊዜ ዉስጥ በጦር ኃይል ተደራጅታ የኒኩልየር ቦንብ ሰርታ ብቅ ማለትዋ አይቀሬ ነዉ ብለዉ ወታደራዊ መኮንኖቹ መላምታዊ ስጋታቸዉን እያሰሙ ነዉ።

ምስል GIL COHEN MAGEN/AFP/Getty Images

[No title]

This browser does not support the audio element.

የኢራንና የምዕራብ መንግስታት መቀራረብ እስራኤልን ኃሳብ ላይ ጥሎአታል። የእስራኤል የወታደራዊ ጠበብትና የአገሪቱ የጦር ጀነራሎች ቋሚና ዘላቂ ስትራቴጂ ይነደፍ ብለዉ የአገሪቱን ፖለቲከኞች አጥብቀዉ እየወተወቱ ነዉ። ኢራን አዘናግታ በ 10 15 ዓመታት ጊዜ ዉስጥ በጦር ኃይል ተደራጅታ የኒኩልየር ቦንብ ሰርታ ብቅ ማለትዋ አይቀሬ ነዉ ብለዉ ወታደራዊ መኮንኖቹ መላምታዊ ስጋታቸዉን እያሰሙ ነዉ። ይህን የእስራኤልን ስጋት በተመለከተ የዶቼ ቬለዉ ክርስትያን ቫግነር ከቴላቪቭ የዘገበዉን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል እንዲህ ያቀርበዋል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

አዜብ ታደሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW