ኢራን እና የተጣለባት 4ኛው ማዕቀብ3 ሰኔ 2002ሐሙስ፣ ሰኔ 3 2002የተመድ የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ኢራን የአቶም መርሀ ግብርዋን እንድታቆም የሚያስገድድ አዲስ ጠንካራ ማዕቀብ አጸደቀ። ዩኤስ አሜሪካ ማዕቀቡ መጽደቁን በደስታ ስትቀበለው ኢራን በውጭ ኃይሎች ተጽዕኖ እንደማትንበረከክ በመግለጽ ማዕቀቡን አጣጥላዋለች።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል AP/dpa/DW-Montageማስታወቂያ አበበ ፈለቅ አርያም ተክሌ