1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢራን ከምርጫ ዉዝግቡ ማግሥት

ሰኞ፣ ሰኔ 22 2001

በኢራን ሰኔ 5 2001ዓ,ም የተካሄደዉ ምርጫ ዉጤት ከድምፁ አስር በመቶ የሚሆነዉ ዳግም እንዲቆጠር መንግስት አዝዞ መጀመሩን የመንግስት የመገናኛ ብዙሃን ይፋ አድርገዋል።

በኢራን ለሞቱ መታሰቢያ በበርሊንምስል AP

ምርጫዉ መጭበርበሩን በአጽንዖት የሚገልፁት ተቃዋሚ ፕሬዝደንታዊ እጩ ሚርሆሴን ሙሳቪ ዳግም ቆጠራዉን በማጣጣል ምርጫዉ እንዲደገም ጠይቀዋል። በሌላ በኩል የኢራን መንግስት የምርጫ ዉጤቱን ተከትሎ የተነሳዉን ተቃዉሞ አባብሰዋል ሲል ካሰራቸዉ ዘጠኝ የብሪታንያ ኤምባሲ ሰራተኞች መራከል አምስቱን መልቀቁን አስታዉቋል።

ሸዋዬ ለገሠ/ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW