1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኢትዮያዊዉ ባለሐብት

ዓርብ፣ ግንቦት 22 2006

አስ መሐመድ ከግመልና ፍየል ጠባቂነት እራሳቸዉን ለዉጠዉ ዶቢ በተባለ በረሐማ አካባቢ ጨዉ በማልማት ከፍተኛ ሐብት ለማፍራት የበቁ፤ ለበርካታ ኢትዮጵያዉያን የሥራ ዕድል የፈጠሩና ችግረኞችን የሚረዱ ባለሐብት ናቸዉ

ኢትዮያዊዉ ባለሐብትምስል፦ DW/Y. Gebreegziabher

የኢትዮጵያዊዉን ባለሐባት የአስ መሐመድን ሕይወት፤ሥራና ፈጠራን የዳሰሰ ዘጋቢ ፊልም ትንናት አዲስ አበባ ዉስጥ ተመረቀ።ከአፋር ብሔር የሚወለዱት አስ መሐመድ ከግመልና ፍየል ጠባቂነት እራሳቸዉን ለዉጠዉ ዶቢ በተባለ በረሐማ አካባቢ ጨዉ በማልማት ከፍተኛ ሐብት ለማፍራት የበቁ፤ ለበርካታ ኢትዮጵያዉያን የሥራ ዕድል የፈጠሩና ችግረኞችን የሚረዱ ባለሐብት ናቸዉ።በሸራተን አዲስ ሆቴል በተከናወነዉ የፊልም ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌደሬሽን ምክር ቤቶች አፈጉባኤዎች፤ተገኝተዉ ነበር።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ-እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ አለዉ።

ዮሐንስ ገብረ-እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW