ኢትዮዽያውያን ስደተኞች በየመን9 ኅዳር 2003ሐሙስ፣ ኅዳር 9 2003አንድ ሺህ ያህል ኢትዮዽያውያን ስደተኞች በየመንና ሳዑዲ አረቢያ ድንበር አከባቢ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ ዓለም ዓቀፉ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት አይ ኦ ኤም ገለጸ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያድርጅቱ የ አንድ ሚሊዮን ዶላር የእርዳታ ጥሪ ለዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ አቅርቧል። ሃራድህ በሳዑዲ አረቢያና የመን ድንበር ላይ የምትገኝ ጠረፍ ከተማ ናት። መሳይ መኮንን ሸዋዬ ለገሠ