ኢትዮጵያና አዲሱ የአሜሪካ አምባሳደር
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 7 2002ማስታወቂያ
ፕሬዝዳት ባራክ ኦባማ ለአምባሳደርነት ያጩዋቸዉ ዲፕሎማት ዶናልድ ቡስም በተለያዩ ሐገራት በአምባሳደርነት ያገለገሉ ዲፕሎማት ናቸዉ።በኢትዮጵያ የቀድሞዉ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ዴቪድ ሼን እንደሚሉት አዲሱ አምባሳደር የአሜሪካና የኢትዮጵያን የአንድነትና የልዩነት መርሆችን አጣጥመዉ የመስራት ሐላፊነት አለባቸዉ።የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ተጨማሪ ዘገባ አለዉ።
ኣበበ ፈለቀ ፣ ነጋሽ መሀመድ
ሂሩት መለሰ