ኢትዮጵያና የዓለም ንግድ ድርጅት 229 ሚያዝያ 2001ሐሙስ፣ ሚያዝያ 29 2001ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት ዓባል ለመሆን ካመለከተች ስድሥት ዓመት ገደማ ሊሆን ነው።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያድርድሩ በአጠቃላይ ውስብስብና ብዙ ጊዜ የሚፈጅ እንደሚሆን ነው የሚታመነው። በስኮትላንድ የዳንዲይ ዩኒቨርሲቲ መምሕር ከሆኑት የዓለም ንግድ ሕግ ባለሙያ ከአቶ መላኩ ገቦዬ ጋር ያደረግነው ቃለ-ምልልስ ክፍል ሁለት! MM/MG/NM