1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያን የመታዉ ድርቅና የርዳታ አቅርቦቱ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 6 2009

የዓለም ምግብ ድርጅት WFP እንደሚለዉ ያለዉ የምግብ ክምችት ተረጂዉን ለአንድ ወር ያክል እንኳ የሚቀልብ አይፈለም።የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ ለጋሽ ሐገራት ለኢትዮጵያዉን ችግረኞች እንዲረዱ ከተጠየቁት 1.13 ቢሊዮን ዶላር ዉስጥ እስካሁን የረዱት 262 ሚሊዮን ብቻ ነዉ

Äthiopien Mitiku Kassa, the State Minister of Food Security
ምስል DW/Getachew Tedla

(Beri.AA) Äthiopien-Dürre - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያ ዉስጥ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ለሚያስፈልገዉ ሕዝብ የሚታደል በቂ የርዳታ እሕል አለመኖሩን የዉጪ የርዳታ ድርጅቶች አስታዉቀዋል።የዓለም ምግብ ድርጅት WFP እንደሚለዉ ያለዉ የምግብ ክምችት ተረጂዉን ለአንድ ወር ያክል እንኳ የሚቀልብ አይፈለም።የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ ለጋሽ ሐገራት ለኢትዮጵያዉን ችግረኞች እንዲረዱ ከተጠየቁት 1.13 ቢሊዮን ዶላር ዉስጥ እስካሁን የረዱት 262 ሚሊዮን ብቻ ነዉ።ይሁንና የኢትዮጵያ የብሔራዊ የአደጋ ሥራ ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ እንደሚሉት መንግሥት ለረሐብ የተጋለጠዉን ሕዝብ ለመርዳት እየጣረ ነዉ።ኢትዮጵያ ዉስጥ ወደ ስምንት ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ የምግብ ርዳታ ይፈልጋል።ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW