1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያዉን በሱዳን ወከባ በዛባቸዉ

ሐሙስ፣ ሐምሌ 17 2000

በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን በሱዳን መንግስት ወታደሮች የሚደርስባቸዉ ጥቃትና ወከባ እየተባባሰ መሄዱ እየተሰማ ነዉ።

ካርቱም
ካርቱምምስል DW/Stefanie Duckstein
በድንበር አቅራቢያ በገዳሪፍና ገላባት አካባቢ ለዓመታት በተለያዩ መስኮች ተሰማርተዉ ኑሮን እየገፉ ከሚገኙ ወገኖች መካከል በወታደሮች ከተደበደቡ፤ የፈላ ዉሃ ከተደፋባቸዉና፤ መሰል ጥቃት ከተፈፀመባቸዉ ሌላ በካርቱም መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ይሰሩ የነበሩም እንዲሁ ከስራቸዉ በሱዳን መንግስት የሰራተኛ ጉዳይ ትዕዛዝ ተፈናቅለዋል።
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW