ኢትዮጵያዊው የዘንድሮው የ HRW ሽልማት አሸናፊ፣2 ጥቅምት 2002ሰኞ፣ ጥቅምት 2 2002ዋና ጽ/ቤቱ ፣ ኒው ዮርክ ፣ ዩናይትድ እስቴትስ የሚገኘው ዓለም- አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት (HRW)ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየ HRW ዓርማ፣ማስታወቂያዘንድሮ የመደበውን ሽልማት ካሸነፉት መካከል አንዱ ኢትዮጵያዊው የህግ ባለሙያ አቶ ዳንኤል በቀለ መሆናቸው ታውቋል። አቶ ዳንኤልን ድልነሣ ጌታነህ አነጋግሮአቸዋል። ተክሌ የኋላ፣ነጋሽ መሐመድ