1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ኅብረተ ሰብየመካከለኛው ምሥራቅ

ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ አረቢያ እስር ቤት

እሑድ፣ ጥር 2 2013

በሳዑዲ አረቢያ ጅዳ ከተማ በሚገኝ እስር ቤት ላለፉት አስራ አንድ ወራት ገደማ የታሰሩ ኢትዮጵያውያን ተዘንግተናል እያሉ ነው። ኢትዮጵያውያኑ በእስር ላይ ሲቆዩ በቂ አልባሳት እንኳ እንደሌላቸው ለዶይቼ ቬለ አስረድተዋል። በጅዳ የሚከገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ግን በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎችን ጉዳይ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል።

Karte Horn von Afrika Golfstaaten EN

ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ አረቢያ እስር ቤት

This browser does not support the audio element.

በሳዑዲ አረቢያ ጅዳ ከተማ በሚገኝ እስር ቤት ላለፉት አስራ አንድ ወራት ገደማ የታሰሩ ኢትዮጵያውያን ተዘንግተናል እያሉ ነው። ኢትዮጵያውያኑ በእስር ላይ ሲቆዩ በቂ አልባሳት እንኳ እንደሌላቸው ለዶይቼ ቬለ አስረድተዋል።

በጅዳ የሚከገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ግን በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎችን ጉዳይ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል።

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ

ሒሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW