1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያ

ዓርብ፣ ጥቅምት 1 2006

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን፣ በመጪው ሰኔ ወር በብራዚል ለሚካሄደው የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር አፍሪቃን ወክለው ከሚገኙት 5 ቡድኖች አንዱ ሆኖ ለማለፍ ፣ከናይጀሪያ ጋር የቀሩት 2 የደርሶ መልስ ጨዋታዎች ናቸው።

ምስል DW

የመጀመሪያው ዙር፣ ከነገ በስቲያ አዲስ አበባ ውስጥ የሚካሄድ ሲሆን፤ ሁለተኛውና የመጨረሻው ግጥሚያ አቡጃ ላይ ቅዳሜ ኅዳር 7 ቀን 2006 ይሆናል የሚካሄደው። ከሁለቱ ቡድኖች በአጠቃላይ ውጤት አሸናፊ የሚሆነው ስለሚያልፍ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በራሱ ሜዳ አስተማኝ ነጥብ ለማግኘት ጠንክሮ መጫዎት ይጠበቅበታል።

ምስል DW/H. Turuneh

ከነገ በስቲያ እሁድ፣ አዲስ አበባ ላይ ለሚካሄደው ወሳኝ ግጥሚያ
የኢትዮጵያ ቡድን ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ለጃፈር ዓሊ የገለጹት አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው፣ አንድ ኣጥቂ ብቻ በጉዳት ምክኒያት መሰለፍ አለመቻሉን አረጋግጠዋል።

ለቡድኑ ፤ አንዱ ጥንካሬ ሰጪ ፣ የኳስ አፍቃሪዎች ድጋፍ መሆኑ አያጠራጥርም። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የህዝብ አስተያየት አሰባስቦ ልኮልናል።

ጃፈር ዓሊ

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW