1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኢትዮጵያ በስታዲየሟ ዳግም እንድትጫወት የድሬዳዋ ሚና

03:35

This browser does not support the video element.

መሳይ ተክሉ
ሰኞ፣ የካቲት 30 2018

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከአምስት ዓመታት በኋላ በሜዳው መጫወት እንዲችል ውሳኔ ማግኘቱ በርካቶችን አስደስቷል ። የድሬዳዋ ስታድየም ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ አንደኛው እንደ ዋነኛው ዓላማ ያነገበው ብሔራዊ ቡድኑን መታደግ ነበር ። ምን አሳካ? ዝርዝሩን ከቪዲዮ ዘገባው ያግኙ። የቪዲዮ ዘገባ፦ መሳይ ተክሉ፤ ዶይቸ ቬለ (DW) ድሬዳዋ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

የዶይቸ ቬለ አማርኛ ክፍል ቪዲዮዎቻችን እዚህ ይገኛሉ

በአማርኛው ክፍል የተሰናዱ ቪዲዮዎችን እዚህ ማግኘት ይቻላል። ቪዲዮዎቹ ከዋናው ስቱዲዮ ከቦን ከተማ የተቀናበሩ እና ኢትዮጵያ በሚገኙ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ክፍል ወኪሎች የተዘጋጁ ናቸው።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW