1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኢትዮጵያ በአባይ ግድብ የወሰደችው አቋም ተወደሰ

ሐሙስ፣ የካቲት 19 2012

ስለ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በኢትዮጵያ፣ በግብጽ እና በሱዳን መካከል ዩናይትድ ስቴትስ ዋሽንግተን ከተማ ውስጥ ሊካሄድ የነበረው ድርድር ለሌላ ጊዜ እንዲተላለፍ በኢትዮጵያ መጠየቁ ትክክል መኾኑን ኹለት ምሑራን ለዶይቸ ቬለ (DW) ተናገሩ።

Karte Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre EN

ጥቅሟን የማያስከብር ውል በፍጹም መፈረም የለባትም ተብሏል

This browser does not support the audio element.

ስለ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በኢትዮጵያ፣ በግብጽ እና በሱዳን መካከል ዩናይትድ ስቴትስ ዋሽንግተን ከተማ ውስጥ ሊካሄድ የነበረው ድርድር ለሌላ ጊዜ እንዲተላለፍ ኢትዮጵያ መጠየቋ ትክክል መኾኑን ኹለት ምሑራን ለዶይቸ ቬለ (DW) ተናገሩ። ኢትዮጵያ ጥቅሟን የማያስከብር ውል በፍጹም መፈረም እንደሌለባት በርካታ ኢትዮጵያውያን ሲያሳስቡ ቆይተዋል። የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና የአባይን ባለቤትነታችንን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ውል ኢትዮጵያ ፈጽሞ መፈረም የለባትም ብለዋል  ምሑራኑም።  አክለውም፦ በዩናይትድ ስቴትስ እና የዓለም ባንክ አደራዳሪነት የሚካሄደው ውይይት የቀጠናው ሃገራትን ቃኚ የፖለቲካ አቅጣጫን እየያዘ ስለመጣ ኢትዮጵያ ስልታዊ ማፈግፈግ እያደረገች ይመስላል ብለዋል። 

መክብብ ሸዋ


ማንተጋፍቶት ስለሺ
መክብብ ሸዋ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW