1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ በጥንታዊና ዘመናዊ መካከል

ሐሙስ፣ ኅዳር 2 2008

«በጀርመንየኢትዮጵያተማሪዎችናምሩቃንማሕበር» ከጥቂት ቀናት በፊት 6ኛውን ዓመታዊ ስብሰባ አካሂዷል።

Logo des Deutsch-Äthiopischen Studenten- und Akademikervereins

ኢትዮጵያ በጥንታዊና ዘመናዊ መካከል

This browser does not support the audio element.

ለሁለት ቀናት የቆየው ስብሰባ ዋና ርዕስ «ኢትዮጵ ያበጥንታዊ ባህል እና በዘመናዊ ስልጣኔ መካከል» የሚል ሲሆን ከኢትዮጵያ እና ከጀርመን የተጋበዙ እንግዶች ተገኝተውበታል። ስብሰባው የተካሄደውም የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሚሰጥበት በሀምቡርግ ከተማ ዩኒቨርስቲ ነበር። የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለሚካኤል በስብሰባው ላይ ተገኝቶ የዝግጅቱን ይዘት ቃኝቷል።

ይልማኃይለሚካኤል

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW