1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኢትዮጵያ በ20ኛው የቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለምን ዝቅተኛ ውጤት አስመዘገበች?

04:03

This browser does not support the video element.

ሰለሞን ሙጬ
ረቡዕ፣ መስከረም 14 2018

በ20ኛው የቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን አንድም የወርቅ ሜዳሊያ ሳያሳካ ተመልሷል። መረጃዎች እንደሚያሳዩት ኢትዮጵያ በመሰል ውድድር ላይ ያለምንም የወርቅ ሜዳልያ ስታጠናቅው ይህ ከ34 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያ ነው። ሁለት የብር እና ሁለት የነሐስ ሜዳሊያን በማግኘት ውድድሩ ያጠናቀቀችው ኢትዮጵያ በዚህ ደረጃ የውጤት ማሽቆልቆል ለምን አጋጠማት ?

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

የዶይቸ ቬለ አማርኛ ክፍል ቪዲዮዎቻችን እዚህ ይገኛሉ

በአማርኛው ክፍል የተሰናዱ ቪዲዮዎችን እዚህ ማግኘት ይቻላል። ቪዲዮዎቹ ከዋናው ስቱዲዮ ከቦን ከተማ የተቀናበሩ እና ኢትዮጵያ በሚገኙ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ክፍል ወኪሎች የተዘጋጁ ናቸው።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW