1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

  ኢትዮጵያ ባስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሥር

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 8 2009

ሕዝቡም አዋጁ ሥላስፈራዉ እርስበርሱ የሚያደርገዉን ግንኙነት፤ ዉይይትና እንቅስቃሴዉን በጅጉ ቀንሷል። የኢንተርኔት አገልግሎት በመቋረጡም በተለይ ወጣቱ መረጃ የሚለዋወጥበትና አዳዲስ መረጃዎች የሚያገኝበት መንገድ ተዘግቷል

Äthiopien Trauer für gestorbenen Demonstranten
ምስል picture-alliance/AP Photo/K. Prinsloo

(Q&A) Addis after the Emergency Law - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ መንግስት ያስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከደነገገ በተለይ ደግሞ የአዋጁ  የአመፈፃጸም መመሪያ ያለዉን ደንብ ካስታወቀ ወዲሕ የሀገሪቱ ጦር ኃይልና ፖሊስ በሕዝቡ ላይ የሚያደርጉት ቁጥጥር፤ ፍተሻ እና ገደብ በጅጉ ተጠናክሯል። ፀጥታ አስከባሪዎች የሚጠረጥሯቸዉን ሰዎች ያስራሉ፤ እንቅስቃሴዎቻቸዉን ያዉካሉም። ሕዝቡም አዋጁ ሥላስፈራዉ እርስበርሱ የሚያደርገዉን ግንኙነት፤ ዉይይትና እንቅስቃሴዉን በጅጉ ቀንሷል።የኢትተርኔት አገልግሎት በመቋረጡም በተለይ ወጣቱ መረጃ የሚለዋወጥበትና አዳዲስ መረጃዎች የሚያገኝበት መንገድ ተዘግቷል። አዲስ አበባ ሕዝብን እንቅስቃሴ በተመለከተ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔርን በስልክ አነጋግሬዉ ነበር።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ኂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW