1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኢትዮጵያ አንድ ዓመት ከጠ/ሚ መለስ ሞት ወዲህ

እሑድ፣ ነሐሴ 19 2005

የቀድሞው ጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊ፣ አምና ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ ወዲህ የአገሪቱ ፖለቲካዊ ፣ ኤኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ገጽ ምን ይመስላል?

ያለፈውን አንድ ዓመት ሂደት መለስ ብሎ በመቃኘት በመጪው ዘመንና በቀጣዩ ምርጫ ምን እንደሚጠበቅ፣ ዶይቸ ቬለ 3 እንግዶችን አወያይቷል ። ተክሌ የኋላ የመራውን ሙሉውን ውይይት ከድምፅ ዘገባው ያገኙታል

ተክሌ የኋላ

መስፍን መኮንን

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW