1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ እና የሰብዓዊ መብት ይዞታዋ

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 8 2005

በኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር ደኤታ፣ አምባሳደር ብርሃነ ገ/ክርስቶስ የተመራ የልዑካን ቡድን ባለፈው ሳምንት በፓሪስ ፤ ፈረንሳይ የሥራ ጉብኝት አከናውኗል። የልዑካኑ ቡድን፣ የቆየውን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር የመጀመሪያ የምክክር

መድረክ ማካሄዱንና ፣ ከፈረንሳይ ባለሥልጣናት ጋር  በተለያዩ ጉዳዮችም ላይ መነጋገሩን የፓሪሷ ዘጋቢአችን  ሃይማኖት ጥሩነህ ገልጻለች። ሃይማኖት፤ ወቅታዊ ሆኖ በውስጥም በውጭም በማነጋገር ላይ ባለው፤ በተለይም የሰብአዊ መብት ይዞታን ፣ የመፈናቀልንም  ጉዳይ በማንሣት ከአምባሳደሩ ጋ ያደረገችውን  ቃለ ምልልስ ልካልናለች።

ሃይማኖት ጥሩነህ

ተክሌ የኋላ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW