ኢትዮጵያ እና የአሳማ ጉንፋን መከላከያ ርምጃ22 ሚያዝያ 2001ሐሙስ፣ ሚያዝያ 22 2001ኢትዮጵያ በቅርቡ በሜክሲኮ የተከሰተው የአሳማ ጉንፋን ወረርሽን ለመከላከል የተለያዩ ቅድመ ዝግጅት መጀመርዋን የጤና ጥበቃ ሚንስቴር አስታወቀ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየአሳማ ጉንፋን ወረርሽኝ አስተላላፊ ተህዋሲ ምርመራምስል APማስታወቂያ ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያስፈልገውን ቅድመ ዝግጅት የሚያስተባብር አንድ ግብረ ኃይል መቋቋሙን ሚንስቴሩ ትናንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አመልክቶዋል። ታደሰ እንግዳው አርያም ተክሌ፣ ተክሌ የኋላ፣