1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ እና የአፍሪቃ ንግድ ኢንሹራንስ ኤጀንሲ

እሑድ፣ ሚያዝያ 30 2008

ኢትዮጵያ የአፍሪቃ ንግድ ኢንሹራንስ ኤጀንሲ አባል መሆን የሚያስችላት ረቂቅ ሕግ ከሦስት ሳምንታት ገደማ በፊት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል።

Addis Ababa (Äthiopien)
ምስል picture alliance/landov

ኢትዮጵያ እና የአፍሪቃ ንግድ ኢንሹራንስ ኤጀንሲ

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያ የአፍሪቃ ንግድ ኢንሹራንስ ኤጀንሲ አባል መሆን የሚያስችላት ረቂቅ ሕግ መጽደቅ በሀገሪቱ የመድኅን ዋስትና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ ምን ዓይነት ተጽዕኖ ሊያሳርፍ ይችላል? ለሀገሪቱ ፊናንስ ዘርፎች የሚይዘው ትርጓሜ ምን ሊሆን ይችላል? በሚሉት ጥያቄዎች ላይ ውይይት አካሂደናል።

አርያም ተክሌ
ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW