ኢትዮጵያ እና የአፍሪቃ ንግድ ኢንሹራንስ ኤጀንሲ30 ሚያዝያ 2008እሑድ፣ ሚያዝያ 30 2008ኢትዮጵያ የአፍሪቃ ንግድ ኢንሹራንስ ኤጀንሲ አባል መሆን የሚያስችላት ረቂቅ ሕግ ከሦስት ሳምንታት ገደማ በፊት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture alliance/landovማስታወቂያኢትዮጵያ እና የአፍሪቃ ንግድ ኢንሹራንስ ኤጀንሲThis browser does not support the audio element. ኢትዮጵያ የአፍሪቃ ንግድ ኢንሹራንስ ኤጀንሲ አባል መሆን የሚያስችላት ረቂቅ ሕግ መጽደቅ በሀገሪቱ የመድኅን ዋስትና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ ምን ዓይነት ተጽዕኖ ሊያሳርፍ ይችላል? ለሀገሪቱ ፊናንስ ዘርፎች የሚይዘው ትርጓሜ ምን ሊሆን ይችላል? በሚሉት ጥያቄዎች ላይ ውይይት አካሂደናል። አርያም ተክሌ ማንተጋፍቶት ስለሺ