1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ እና የአፍሪቃ ዋንጫን የማስተናገድ ፍላጎትዋ

ሰኞ፣ ነሐሴ 26 2006

በዛሬው የስፖርት ዝግጅታችን ኢትዮጵያ ከሶስት ዓመታት በኋላ የሚደረገውን የአፍሪቃ ዋንጫ ለማስተናገድ ፍላጎት እንዳላት መግለጿን፣

Serena Williams US open Tennis New York USA
ምስል Reuters

በዩኤስ አሜሪካ እየተካሄደ ያለውን የሜዳ ቴኒስ ውድድር፣ ሴሪና ዊልያምስ እና ኖቫክ ጆኮቪች ለአራተኛ ዙር ማለፋቸውን፣ እንዲሁም ፣በተለያዩ የአውሮጳ ከተሞች በሳምንቱ መጨረሻ የተካሄዱትን የእግር ኳስ ውድድሮች የሚመለከት ዘገባ ተካቶበታል።

ሀና ደምሴ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW