ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ ዘገባ8 ሐምሌ 2002ሐሙስ፣ ሐምሌ 8 2002ኢትዮጵያ ለውጭ ባለሀብቶች በራቸውን ከዘጉት ጥቂት የአፍሪቃ ሀገሮች መካከል በቀዳሚነት እንደምትጠቀስ የዓለም ባንክ አስታወቀ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል ullstein bild - Fotoagentur imoማስታወቂያየዓለም ባንክ ባለፈው ሳምንት ያወጣው ዘገባ ከተመለከታቸው ሰላሳ ሶስት ገንዘብ ስራ ላይ የሚውልባቸው መስኮች መካከል በኢትዮጵያ አስራ ሶስቱ ለውጭ ባለሀብቶች የተከለከሉ መሆናቸውን ገልጾዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈቀዱት ገንዘብ ስራ ላይ በሚውልባቸው መስኮች ፈቃድ እና መሬት ለማግኘት ብዙ ጊዜ እንደማይፈጅ አክሎ አስታውቋል። አበበ ፈለቀ አርያም ተክሌተክሌ የኋላ