ኢትዮጵያ እና የፕሬስ ይዞታዋ14 ሰኔ 2003ማክሰኞ፣ ሰኔ 14 2003የዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ሲ ፒ ጄይ ኢትዮጵያ በርካታ ጋዜጠኞች ለስደት ከሚዳረጉባቸው አምስት የዓለም ሀገሮች ውስጥ አንዷ መሆንዋን አስታወቀ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያየዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት የፕሬስ ጉዳዮች አስተባባሪ መሀመድ ኬታ የኢትዮጵያ የፕሬስ ነጻነት ይዞታ እየተበላሸ መምጣቱን ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። አበበ ፈለቀአርያም ተክሌነጋሽ መሀመድ