ኢትዮጵያ የአልጀርስን ስምምነት ስለመቀበሏ የአውሮጳ ህብረት አስተያየት
ማክሰኞ፣ ሰኔ 12 2010![12.10.2012 DW Symbolbild Flagge EU Europäische Union Himmel](https://static.dw.com/image/16303118_800.webp)
ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ግንባር፣ ኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በአልጀርሱ ስምምነት መሠረት የተሰየመዉ የድንበር አካላይ ኮሚሽን የሰጠውን ብይን የኢትዮጵያ መንግሥት ካለምንም ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ እንደሚያደርግ ከሁለት ሳምንታት በፊት ይፋ ያደረገበትን ውሳኔ የአውሮPA ህብረት በሁለቱ ሀገራት መካከል ሰላም ለማውረድ የተወሰደ ትልቅ ርምጃ አድርጎ ተመልክቶታል።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ክሌ
አዜብ ታደሰ