1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ፤ የፍርድ ሒደትና የመንግሥት ፊልሞች

ሐሙስ፣ የካቲት 14 2005

የኢትዮጵያ መንግሥት የሚቆጣጠረዉ ቴሌቪዥን ጣቢያ ባለፈዉ ጥር ሃያ-ስምንት ጀሐዳዊ ሐረካት በሚል ርዕሥ ያሰራጨዉ ፊልም የብዙዎችን ተቃዉሞ፥ የጥቂቶችን ቅሬታ፣ ጥያቄ አስከትሏል።ፊልሙ የተሰራጨዉ የፍርድ ቤት እግድን ጥሶ ነዉ መባሉ ደግሞ የኢትዮጵያ መንግሥት ማስከበር የሚገባዉን የሐገሪቱን ሕገ-መንግሥት መጣሱን፥ የሕግ የበላይነት አለመከበሩን ያረጋግጣል የሚል ጠንካራ ትችት ገጥሞታል።ተቃዉሞ፥ ቅሬታ፥ ጥያቄዉ እና ትችቱ የሳምንቱ የዉይይት ርዕሳችን ነዉ።የሕግ ባለሙያዎችና ፖለቲከኞችን ጋብዘናል።

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW