1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ የ 2004 አ.ም ረቂቅ በጀትን አጸደቀች

ማክሰኞ፣ ሰኔ 28 2003

የኢትዪጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀጣዩን የ2004 አ.ም 117.8 ቢሊዮን ብር በጀት አዋጅ ዛሪ አጸደቀ። አዋጁ ከመጽደቁ በፊት በበጀቱ ዙርያ ሲያከራክሩ ለሰነበቱ ጥያቄዎች ጠቅላይ ሚኒስቴር መለስ ዜናዊ ሰፋ ያለ ማብራርያ ሰጥተዋል።

ምስል AP Graphics/DW Fotomontage

ዛሪ ከጸደቀዉ የ 2004 አ.ም የፊደራል መንግስት 117.8 ቢሊዮን ብር ዉስጥ 76.2 በመቶ ከአገር ዉስጥ የሚሰበሰብ ሲሆን 23.8 በመቶዉ ደግሞ ከዉጭ አገር ከሚገኝ ብርድ እና እርዳታ እንደሚሸፈን በበጀት ሪፖርቱ መካተቱን የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ታደሰ እንግዳዉ የላከልን ጥንቅር ያሳያል።


ታደሰ እንግዳዉ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዪ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW