1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ፣ የ 2007 ምኞትና ተስፋ

እሑድ፣ መስከረም 11 2007

ባለፈው ሳምንት እሑድ በክፍል አንድ ውይይታችን ፣ የገባውን አዲሱን ዘመን 2007 ዓ ም ን መንስዔ በማድረግ፤ በኢትዮጵያ ፣ ከገሐዳዊው ይዞታ ጋር ምኞትና ተስፋ እንዴትና ምን ቢደረግ እውን ሊሆኑ እንደሚችሉ 3 ቱ ተጋባዥ እንግዶቻችን ፣ ከአዲስ ዓመት

ምስል DW

ትዝታ ሌላ ፣ በኢትዮጵያ ሕዝብ የአብሮነት ስሜት ፤ መቻቻል፤ የባህል መወራረስ፣ ለዘመናዊ አስተዳደር ጠቃሚ በሆኑ ባህላዊ እሴቶች ላይ ሐሳባቸውን አካፍለውን እንደነበረ ይታወስ ይሆናል። በዛሬው በሁለተኛውና የመጨረሻ ክፍል ውይይታችን ትምህርት፣ ምርምርና ወጣቶች፣ እንዲሁም ዘንድሮ የሚካሄደው ምርጫና ፣ እንዴት ቢሠራ ስለሚሰምርበት ሁኔታ ተወስቷል።

እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ በአመዛኙ የወጣቶች ሀገር ናት ። በ 10ና በ 24 ዓመት የዕድሜ ዕርከን ላይ የሚገኘው እንኳ 30,5 ሚሊዮን ገደማ መሆኑ ነው የሚነገረው። 35 ከመቶ መሆኑ ነው። ዕድሜው ከ 40 ዓመት በታች የሆነውን ትውልድ ከጨመርን ደግሞ ፣ መጠኑ የትና የት ነው! ታዲያ ይኸው ወጣት ትውልድ አገር ገንቢ ዜጋ መሆን የሚችለው በምን ዓይነት ትምህርት ቢታነጽ ነው?

ተክሌ የኋላ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW