1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ ዶላር መር ዓለም አቀፍ የቦንድ ሽያጯ ጨመረ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 11 2010

ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሃገራት ጋር በጀመረችው የሰላም ሥምምነት እንዲሁም በምጣኔ ሃብት እና በፖለቲካ ማሻሻያ እርምጃዎቿ ምክንያት ባለፉት ቀናት ዶላር መር የሆነው ዓለም አቀፍ የቦንድ ሽያጯ በእጅጉ ጨምሮ መታየቱ ተሰምቷል።

Äthiopien Währung Birr
ምስል DW/Eshete Bekele Tekle

ለጭማሪው በኢትዮጵያ የታየው የለውጥ ተስፋ አንዱ ምክንያት ነው

This browser does not support the audio element.

በስታንዳርድ ባንክ ቡድን የአፍሪቃ ጥናት ተመራማሪ እና የምሥራቅ አፍሪቃ ከፍተኛ የምጣኔ ሃብት ባለሞያ ሚስተር ጂብራን ቁረይሽ በተለይ ለዶይቸ ቬለ በሰጡት ማብራሪያ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ በኢትዮጵያም ሆነ በምሥሪቅ አፍሪቃ ቀጠና እያደረጉ ያሉት በጎ የለውጥ ጅማሮ የገበያ ሥርዓትቱን ከማጠናከሩም በላይ ባለሃብቶች ለኢትዮጵያ ቦንድ የተሻለ ፍላጎት እና መተማመን አሳድሮባቸዋል ብለዋል። ዝርዝሩን እንዳልካቸው ፈቃደ አጠናቅሮታል ።

እንዳልካቸው ፈቃደ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW