1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮ- አውሮጳ የንግድ መድረክ

ረቡዕ፣ ግንቦት 7 2011

ከትናንት አንስቶ ለሁለት ቀናት በቤልጂግ ዋና ከተማ ብራስልስ ላይ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ እና የአውሮጳ የንግድ መድረክ ዛሬ ማምሻውን ተጠናቀቀ። በመድረኩ ኢትዮጵያ ውስጥ መዋዕለ ንዋይ በማፍሰስ ተግባር የተሠማሩ የአውሮጳ ሃገራት ተቋማት ተሞክሯቸውን አካፍለዋል።

EU Brüssel Justus-Lipsius-Gebäude
ምስል AP

ለሁለት ቀናት በብራስልስ ተካሄደ

This browser does not support the audio element.

 መድረኩ ከኢትዮጵያ እና ከአውሮጳ ሕብረት ሃገራት የመጡ በርካታ ባለወረቶችን፤  ነጋዴዎችን እና የማምረቻ ድርጅቶች ተወካዮችን አሳትፏል። እንዲሁም የኢትዮጵያ እና የአውሮጳ ሕብረት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተገኝተውበታል።  ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ገበያው ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW