ኢትዮ- አውሮጳ የንግድ መድረክ
ረቡዕ፣ ግንቦት 7 2011ማስታወቂያ
መድረኩ ከኢትዮጵያ እና ከአውሮጳ ሕብረት ሃገራት የመጡ በርካታ ባለወረቶችን፤ ነጋዴዎችን እና የማምረቻ ድርጅቶች ተወካዮችን አሳትፏል። እንዲሁም የኢትዮጵያ እና የአውሮጳ ሕብረት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተገኝተውበታል። ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ገበያው ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ
መድረኩ ከኢትዮጵያ እና ከአውሮጳ ሕብረት ሃገራት የመጡ በርካታ ባለወረቶችን፤ ነጋዴዎችን እና የማምረቻ ድርጅቶች ተወካዮችን አሳትፏል። እንዲሁም የኢትዮጵያ እና የአውሮጳ ሕብረት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተገኝተውበታል። ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ገበያው ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ