1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኢትዮ-ኤርትራ የድንበር ዉዝግብ

ዓርብ፣ ጥር 9 2000

በኢትዮጽያ እና ኤርትራ መካከል ያለዉ የድንበር ዉዝግብ አሁንም እልባት አላገኘም። እንደ አዉሮጻዉያን አቆጣጥ ከ 1998-2000 አ.ም ደም ያፋሰሰዉ ይህ የኢትዮ ኤርትራ የድንበር ዉዝግብ ባጠናቀቅነዉ የአዉሮጻዉያኑ 2007 አ.ም መጨረሻ የተባበሩት መንግስታት የድንበር አካላይ ኮሚሽን በሁለቱ አገራት መካከል በካርታ ላይ ድንበሩን ማስመሩ ይታወሳል

ምስል፦ AP

ይህንኑ ዉሳኔ ኤርትራ ስታሞግስ ኢትዮጽያ ደግሞ ህጋዊ አይደለም በማለት አጣጥላዋለች። ይህንኑ የድንበር ዉዝግብ በማስመልከት አዜብ ታደሰ የሁለቱንም አገራት ተወካዮች አነጋግራ ይህን አጠናቅራለች።
ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW