1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኢዜማ እና ነፃነትና እኩልነት ፓርቲዎች በሶማሌ ክልል ከሚካሄደው ምርጫ ራሳቸውን አገለሉ

ሐሙስ፣ መስከረም 13 2014

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ እና ነፃነትና እኩልነት ፖርቲ ቀደም ሲል ራሱን ከምርጫው ያገለለውን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባርን ተከትለው ከምርጫው ራሳቸውን ማግለላቸውን አሳውቀዋል። ፖርቲዎቹ ከምርጫው ራሳቸውን ያገለሉት በክልሉ ከመራጮች ምዝገባ ጋር ተያይዞ አሉ ባሏቸው ችግሮች ምክንያት ነው።

EZEMA Partei Äthiopien Addis Abeba
ምስል፦ Yohannes G/Egziabher/DW

ኢዜማ እና ነፃነትና እኩልነት ፓርቲዎች በሶማሌ ክልል ከሚካሄደው ምርጫ ራሳቸውን አገለሉ

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ እና ነፃነትና እኩልነት ፖርቲ ቀደም ሲል ራሱን ከምርጫው ያገለለውን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባርን ተከትለው ከምርጫው ራሳቸውን ማግለላቸውን አሳውቀዋል። ፖርቲዎቹ ከምርጫው ራሳቸውን ያገለሉት በክልሉ ከመራጮች ምዝገባ ጋር ተያይዞ አሉ ባሏቸው ችግሮች ምክንያት ነው።

ሰለሞን ሙጬ

እሸቴ በቀለ

ማንተጋፍቶት ስለሺ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW