ኢዜማ እና ነፃነትና እኩልነት ፓርቲዎች በሶማሌ ክልል ከሚካሄደው ምርጫ ራሳቸውን አገለሉ
ሐሙስ፣ መስከረም 13 2014![EZEMA Partei Äthiopien Addis Abeba](https://static.dw.com/image/58033318_800.webp)
ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ እና ነፃነትና እኩልነት ፖርቲ ቀደም ሲል ራሱን ከምርጫው ያገለለውን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባርን ተከትለው ከምርጫው ራሳቸውን ማግለላቸውን አሳውቀዋል። ፖርቲዎቹ ከምርጫው ራሳቸውን ያገለሉት በክልሉ ከመራጮች ምዝገባ ጋር ተያይዞ አሉ ባሏቸው ችግሮች ምክንያት ነው።
ሰለሞን ሙጬ
እሸቴ በቀለ
ማንተጋፍቶት ስለሺ