ኤርትራና መንግሥታዊ ያልሆኑ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች፣14 ሐምሌ 2001ማክሰኞ፣ ሐምሌ 14 2001መንግሥታዊ ያልሆኑ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ማኅበረሰቡን በተለያዩ የልማት መስኮች ፣ ፕሮጀክቶችን ነድፈው በመርዳት የሚያበረክቱትን አዎንታዊ ድርሻ ቀና በሆነ መንገድ፣ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያበጥንቃቄ ለማስተናገድና ፕሮጀክቶችን ገቢራዊ ከሚያደርጉ ወገኖች ጋር ያለውን የሥራ ግንኑነት ለማጠናከር ያለመ ስብሰባ አሥመራ ውስጥ ተካሂዶአል። ጎይቶም ቢሆን ዝርዝር ዘገባ አለው። ተክሌ የኋላ ሒሩት መለሰ