1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤርትራና መንግሥታዊ ያልሆኑ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች፣

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 14 2001

መንግሥታዊ ያልሆኑ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ማኅበረሰቡን በተለያዩ የልማት መስኮች ፣ ፕሮጀክቶችን ነድፈው በመርዳት የሚያበረክቱትን አዎንታዊ ድርሻ ቀና በሆነ መንገድ፣

በጥንቃቄ ለማስተናገድና ፕሮጀክቶችን ገቢራዊ ከሚያደርጉ ወገኖች ጋር ያለውን የሥራ ግንኑነት ለማጠናከር ያለመ ስብሰባ አሥመራ ውስጥ ተካሂዶአል። ጎይቶም ቢሆን ዝርዝር ዘገባ አለው።

ተክሌ የኋላ

ሒሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW