1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤርትራዊው የስነ ቃል አጥኚ

ረቡዕ፣ ግንቦት 6 2006

ኤርትራዊው ደራሲ ሰለሞን ጸሃዬ በትግርኛ ቋንቋ በቃል የሚነገሩትን ባህላዊ አባባሎች እና ትውፊቶችን በማጥናት በመጽሐፍ መልክ አሳትመዋል።

Eritrea "Masen, Melqes, Qedamot" HOCHFORMAT
ምስል DW/A. Abraha

« ማሰን፣ መልቀስን፣ ቀዳሞትን » የተሰኘው መጽሐፋቸው ባለፈው ዓመት ነው ላንባብያን ገበያ ላይ የቀረበው። ደራሲው ሰለሞን ፀሓዬ መጽሐፋቸውን ለማሳተም ከ10 ዓመት በላይ ጥናትና ምርምር አድርገዋል። የስቶክሆልም፣ ስዊድን ወኪላችን ቴድሮስ ምሐረቱ ሰለሞን ጸሃዬ አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሮዋል።

ቴድሮስ ምሕረቱ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW