ኤርትራውያን ስደተኞች «ተገደው » ሁለተኛ የገቢ ቀረጥ ይከፍላሉ መባሉ
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 1 2007ማስታወቂያ
በሌላ በኩል አሁን ገንዘብ በቀረጥ ስም ሳይሆን በሀገር ግንባታ ስም ኤርትራ ውስጥ በሚገኙ ወዳጆችና ዘመዶች በኩል እንዲሰጥ የሚደረግ መሆኑን ጋዜጣው የኤርትራን መንግሥት ባለሥልጣናት በመጥቀስ አስታውቋል። የምዕራባውያኑ ወቀሣ ለምን አሁን ጠንከር አለ? ለሀገር ግንባታ የሚከፍሉት ወገኖችስ ያሰቡትና የሚመኙት ነገር ይፈጸማል ወይ ? ዙድ ዶይቼ ጋዜጣ፤ ሁለቱ ራዲዮና ቴሌቭዝን ጣቢያዎች ኤርትርንና ኤርትራውያንን አመልክተው ስላቀረቡት ዘገባ ፣ የበርሊኑን ዘጋቢአችንን ይልማ ኃ/ሚካኤል----
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ