ኤርትራውያን የሺመልባ ስደተኞች ተቃውሞ19 ጥቅምት 2006ማክሰኞ፣ ጥቅምት 19 2006በሰሜን ምሥራቅ ትግራይ ኤርትራውያን ስደተኞች ከሚገኙባቸው አራት የመጠለያ ጣቢያዎች መካከል በሁለቱ ከጥቂት ጊዜ በፊት ሁከት ተፈጥሮ እንደነበር የሚታወስ ነው።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/Getachew Tedla Hailegeorgisማስታወቂያ ሁከት ባልተካሄደባቸው ሁለት የመጠለያ ጣቢያዎች የሚኖሩት ኤርትራውያኑ ስደተኞች ሁከቱን ተቃውመውታል፤ ከነዚህ አንዱ በሆነው የሺመልባ መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩት ስደተኞች ሁከት ፈጣሪዎቹ እንደማይወክሉዋቸው በጣቢያው ለተገኘው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ገልጸዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ