1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤርትራውያን የሺመልባ ስደተኞች ተቃውሞ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 19 2006

በሰሜን ምሥራቅ ትግራይ ኤርትራውያን ስደተኞች ከሚገኙባቸው አራት የመጠለያ ጣቢያዎች መካከል በሁለቱ ከጥቂት ጊዜ በፊት ሁከት ተፈጥሮ እንደነበር የሚታወስ ነው።

Eritreas-Flüchtlinge in Nord-Äthiopien, 2013; Copyright: DW/Getachew Tedla Hailegeorgis
ምስል DW/Getachew Tedla Hailegeorgis

ሁከት ባልተካሄደባቸው ሁለት የመጠለያ ጣቢያዎች የሚኖሩት ኤርትራውያኑ ስደተኞች ሁከቱን ተቃውመውታል፤ ከነዚህ አንዱ በሆነው የሺመልባ መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩት ስደተኞች ሁከት ፈጣሪዎቹ እንደማይወክሉዋቸው በጣቢያው ለተገኘው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW