ኤርትራ-ሥርዓቷና ስደተኞቿ
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 13 2007![](https://static.dw.com/image/18222659_800.webp)
ማስታወቂያ
ከሁሉም በላይ ሕዝብ በገፍ የመሰደዱ መንስኤ ዛሬም የተንታኞችና የመገናኛ ዘዴዎች አብይ ርዕስ እንደሆነ ነዉ። ከአፍሪቃ በርካታ ሰዎችች ከሚሰደዱባቸዉ ሐገራት በንግንባር ቀደምትነት የምትጠቀሰዉ ኤርትራ ናት። የዶቸ ቬለዋ ዘጋቢ ሽቴፋን ዱክሽታይን ሥለ ኤርትራ የፖለቲካ ሥርዓት እና ሥለ ሥደተኞቿ አጭር ዘገባ አዘጋጅታለች።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።
ይልማ ሐይለ ሚካኤል
ነጋሽ መሐመድ
ሒሩት መለሠ