1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤርትራ የጀመረችው የኦዞን ንብርብር ጥበቃ ጥረት

ረቡዕ፣ ሰኔ 6 1999

በኤርትራ የመሬት፡ የውኃ እና ያካባቢ ጥበቃ ሚኒስቴር

የኦዞን ፕሮዤ ጽሕፈት ቤት ኤርትራ የኦዞን ንብርብርን የሚጎዱ ጋዞች ወደሀገርዋ እንዳይገቡ የሚያስችል ሕግ እንድታወጣ ጥረት ጀመረ። ከዚህ በተጨማሪም ኅብረተሰቡ የኦዞን ንብርብርን እንዲጠብቅ የሚያስችለው በቂ ግንዛቤ እንዲኖረው ትምህርት መስጠት የጀመረበት ሥራው የተሳካ ውጤት እንዳስገኘለት አመልክቶዋል። ወኪላችን ጎይትኦም ቢሆን ኤርትራ የኦዞን ንብርብር ለመጠበቅ ስለጀመረችው ጥረት አንዳንድ ባለሙያዎችን አነጋግሮ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW