1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤርትራ የፀጥታዉን ም/ቤት ፍላጎት አሟልታለች

ሐሙስ፣ ኅዳር 6 2011

የተመ የፀጥታዉ ምክር ቤት በኤርትራ ላይ ተጥሎ የቆየዉን ማዕቀብ ያነሳው ኤርትራ የፀጥታዉን ምክር ቤት ፍላጎት በማማሏትዋ መሆኑን በመንግሥታቱ ድርጅት የብሪታንያ አምባሳደር ተናገሩ። ማዕቀቡ ከኤርትራ ላይ መነሳቱ ለጎረቤቶቿ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር አንድ ኢትዮጵያዊ የምጣኔ ሐብት ምሁርና የወቅታዊ ጉዳዮች ተንታኝ ለDW ገልጸዋል።

UN-Sicherheitsrat in New York | Debatte Sanktionen gegen Eritrea
ምስል picture-alliance/Xinhua News Agency/L. Muzi

ኤርትራ የፀጥታዉን ም/ቤት ፍላጎት በማማሏትዋ ነዉ

This browser does not support the audio element.

የተመ የፀጥታዉ ምክር ቤት በኤርትራ ላይ ተጥሎ የቆየዉን ማዕቀብ ያነሳው ኤርትራ የፀጥታዉን ምክር ቤት ፍላጎት በማማሏትዋ መሆኑን በመንግሥታቱ ድርጅት የብሪታንያ አምባሳደር ተናገሩ። አንድ ኢትዮጵያዊ የምጣኔ ሐብት ምሁርና የወቅታዊ ጉዳዮች ተንታኝ ደግሞ ማዕቀቡ መነሳቱ ለኤርትራ ጎረቤቶች ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ለ«DW»  ገልፀዋል። ዝርዝሩን የዋሽንግተኑ ወኪላችን ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ 


አዜብ ታደሰ 
ነጋሽ መሐመድ   

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW